Posted Date/የተለጠፈበት ቀን
Jan-13-23 10:26:42
Tender detail Information /ዝርዝር መረጃ
ኢትዮ ቴሌኮም ያገለገሉ ተሸከርካሪዎችን ባሉበት ሁኔታ በዝግ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
1. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከጥር 8 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጥር 22 ቀን 2015 ዓ.ም ከኤክስትራ ቴንደር ፣አፍሮ ቴንደር እና ቱ መርካቶ ዶት ኮም ድህረ ገጽ (web site) የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ) በ ቴሌ ብር በመክፈል መግዛት አለባቸው፡፡
2. ተሽከርካሪዎችን ለማየት ተጫራቾች አቃቂ በሚገኘው የኢትዮቴሌኮም ዕቃ ግምጃ ቤት በመገኘት ከጥር 8 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጥር 19 ቀን 2015 ዓ.ም ዘወትር በስራ ሰዓት (ከሰኞ-አርብ) ማየት የሚችሉ ሲሆን ነገር ግን በመዝጊያው ቀን ጥር 22 እስከ ጠዋት 6፡00 ድረስ ብቻ ይሆናል፡፡
3. ጨረታ የሚዘገው ጥር 22 2015 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ ነው፡፡
4. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት አቃቂ በሚገኘዉ የኢትዮ ቴሌኮም ዕቃ ግምጃ ቤት ጥር 23 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 5፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
5. ኢትዮ ቴሌኮም ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
6. ዝርዝር መረጃውን ከጨረታ ሰነድ ማግኘት ይችላሉ፡፡
Specific details
Advert Location
Addis Ababa Region
ኢትዮ ቴሌኮም አቃቂ ዕቃ ግምጃ ቤት
ኢትዮ ቴሌኮም አቃቂ ዕቃ ግምጃ ቤት
Advert details
Advert ID:
78215
Viewed :
252
Modified:
Jan-13-23 10:26:42
Expires/መዝጊያ ቀን:
Jan-30-23 10:26:42
In categories:
Ethio-Telecom (ኢትዮ ቴሌኮም) Tenders